11/08/2025
“ ”
Upcoming show
Opening Date of the Exhibition: August 13, 2025, at 5:00 PM
is a contemporary art exhibition featuring the graduation thesis projects of and who completed their two-year Master's program in Fine Art and Filmmaking department at the Alle School of Fine Arts and Design in June 2025.
The works are presented at the - GebreKristos Desta Center.
The contemporary artworks and short films presented in this exhibition explore a variety of issues, including the impact of social and developmental changes; dementia and mental illness; art therapy; the influence of social media; and interconnected issues of social injustice and climate crisis, ranging from national to global scales.
____________
Participating Visual Artists:
Alemayehu Darsema, Mastewal Geta, Muluadam Adane, Selome Getachew, Tewodros Kifle, Yonas Fekadu
Participating Filmmakers:
Abiy Getahun, Abrham Bahiru, Elshaday Yilma, Getahun Girma, Lidia Mitiku, Tadesse Bekele
________________
Opening Date of the Exhibition: August 13, 2025, at 5:00 PM
Exhibition Duration: Until September 18, 2025.
Gallery Viewing Hours: Tuesday to Sunday, from 10:00 AM to 5:00 PM
Location: 6 Kilo, Next to Miskaye Hazunan Medehanialem Monastery High School - inside the compound of the College of Business and Economics, Addis Ababa University.
________________
#ኢመርጅ " "
‘ኢመርጅ’ ዘመናዊ የሥነጥበብ አውደርዕይ ለሁለት ዓመት በድህረ ምረቃ መርሀግብር፥ ከአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ት/ቤት በሥነጥበብ እና በፊልም ጥበብ ዘርፍ ትምህርታቸውን ተከታትለው በሰኔ 2017 ዓ.ም ያጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል የተመረጡ ስድስት ሠዓሊያንን እና ስድስት የፊልም ባለሙያዎችን የመመረቂያ ጥናታዊ የሥራ ውጤት ለሰፊው ህዝብ ለማሳየት በዘመናዊ የሥነጥበብ ሙዚየም - ገብረክርስቶስ ደስታ ማዕከል የተዘጋጀ ዐውደርእይ ነው።
በዚህ ዐውደርእይ ላይ የቀረቡት ስራዎች ስለ: ማህበራዊ፣ ልማታዊ ለውጥና ተጽእኖው፣ ሥነጥበባዊ የአእምሮ ህክምና፣ ሶሻል ሚዲያና ተጽእኖው እንዲሁም ከሀገር እስከ ዓለም አቀፍ እየደረሰ ስላለው የተሳሰረ ኢፍትሀዊ ብዝሀ ችግሮች ዙሪያ የሚዳስሱ ርዕሰ ጉዳዮች በዘመናዊ የሥነጥበብ አውድ ቀርበዋል።
____________
ተሳታፊ ሠዓሊዎች፦
አለማየሁ ዳርሰማ፣ ማስተዋል ጌታ፣ ሙሉአዳም አዳነ፣ ሰሎሜ ጌታቸው፣ ቴዎድሮስ ክፍሌ፣ ዮናስ ፍቃዱ
ተሳታፊ የፊልም ባለሙያዎች፦
አቢይ ጌታሁን፣ አብርሐም ባህሩ፣ ኤልሻዳይ ይልማ፣ ጌታሁን ግርማ፣ ሊዲያ ምትኩ፣ ታደሰ በቀለ
____________
የዐውደርእዩ መክፈቻ ቀን፡ ነሐሴ 7, 2017 ዓ.ም በ11 ሰዓት
ኤግዚቢሽኑ የሚቆይበት ጊዜ፡ እስከ መስከረም 08/2018 ዓ.ም
የማዕከሉ የእይታ ሰዓት፡ ከማክሰኞ - እሁድ ከጠዋት 4:00 ሰዓት - አመሻሽ 11:00 ሰዓት
ቦታ፡ 6 ኪሎ ምስካየ ሓዙናን መድሃኒያለም ገዳም ከፍተኛ ትምህርት ቤት ጎን በሚገኘው የንግድና ኢኮኖሚ ኮሌጅ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ጊቢ ውስጥ።
Tewodros Kifle