Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ

Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ The Adwa Victory Memorial commemorates the historic Battle of Adwa, which took place on March 1, 1896.

Adwa Victory Memorial is a testament to the indomitable spirit and valor that shaped one of the most significant moments in African history – the Battle of Adwa. The Adwa Victory Memorial pays homage to the heroes who made the ultimate sacrifice and those whose valorous deeds ensured Ethiopia's triumph. Through immersive exhibits, poignant artifacts, and evocative displays, visitors are transport

ed back in time to experience the intensity and significance of the battle. From the stirring speeches of Emperor Menelik II to the tales of bravery recounted by the warriors, every aspect of the memorial is designed to honor and celebrate the legacy of those who fought for freedom and dignity.

የናይጄሪያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፍትሕ ሚኒስትር ላቲፍ ኦላሱንኮሚ ፋግቤሚ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ!አዲስ አበባ - የናይጄሪያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፍትሕ ሚኒስቴር ላ...
10/06/2026

የናይጄሪያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፍትሕ ሚኒስትር ላቲፍ ኦላሱንኮሚ ፋግቤሚ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ!

አዲስ አበባ - የናይጄሪያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፍትሕ ሚኒስቴር ላቲፍ ኦላሱንኮሚ ፋግቤሚ ከልዑካቸው ጋር የመላው ጥቁር ህዝብ ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙት ሚኒስትሩ፤ በመታሰቢያው የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፣ በጉብኝቱ ወቅት የኢትዮጵያውያን ፅናት፣ ጀግንነት እና የሃገር ፍቅር እጅጉን እንዳስደነቃቸው ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ ከቅኝ ገዥዎች ፊት ለመንበርከክ ፈቃደኛ ካልሆኑ ጥቂት ሃገራት መካከል አንዷ መሆኗን ያስታወሱት ሚኒስትር ላቲፍ፤ በወቅቱ በነበራቸው አቅም እንኳን ወራሪን በፅናት መመከትና የሃገራቸውን ሉአላዊነት ማስከበር መቻላቸው የሚደነቅ መሆኑን እና ትልቅ አቅም ያለው ህዝብ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ይህንን መታሰቢያ ሳይጎበኝ የሚሄድ ሰው ይኖራል ተብሎ አይታሰብም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይህንን የስዕበት ማዕከል የሆነ ስፍራ ላዘጋጀው የኢትዮጵያ መንግስት እና የዓድዋን ድል ላስገኙ ጀግኖች ያላቸውን ክብር ገልፀዋል፡፡
---///---
Nigeria’s Attorney General and Minister of Justice, Lateef Olasunkanmi Fagbemi, Visits the Adwa Victory Memorial!

ADDIS ABABA — The Attorney General of the Federation and Minister of Justice of Nigeria, Lateef Olasunkanmi Fagbemi, along with his delegation, visited the Adwa Victory Memorial, a powerful symbol of pride for all Black people. The Minister, who is currently in Addis Ababa on an official working visit, toured the historic artifacts housed within the memorial and noted that he was deeply moved and inspired by the resilience, heroism, and patriotism of Ethiopians.

Reflecting on history, Minister Lateef highlighted that Ethiopia remains one of the very few nations that refused to bow down to colonial powers. He emphasized that the ability of Ethiopians to resolutely withstand invaders and safeguard their sovereignty with the limited resources they possessed at the time is highly admirable, demonstrating that they are a people of immense capability and strength.

"There is no way you can come to Addis Ababa and not visit this memorial," the Minister remarked. He went on to express his deep respect and gratitude to the government of Ethiopia for creating this remarkable center of attraction, as well as to the heroes who fought to secure the historic Victory of Adwa.

#ዓድዋ #ኢትዮጵያያ #የዓድዋድልመታሰቢያ #አድዋ #አዲስአበባ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

አዲስ አበባ የዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች የስህበት ማዕከልነቷን እያረጋገጠች ትገኛለች!ዛሬ ከጤና ሚንስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ከአፍሪካ በሽታዎች ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል (Afri...
09/06/2026

አዲስ አበባ የዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች የስህበት ማዕከልነቷን እያረጋገጠች ትገኛለች!

ዛሬ ከጤና ሚንስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ከአፍሪካ በሽታዎች ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዦን ካሴያ ጋር በቀጣይ ኖቬምበር ወር ላይ ከተማችን አዲስ አበባ 5ኛውን አለምአቀፍ የህብረተሰብ ጤና ኮንፈረንስ ለማካሄድ መመረጥዋንና ኮንፈረንሱን በጋራ ለማዘጋጀት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬአማ ውይይት አድርገናል።

አዲስ አበባ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በመሰረተ ልማት በሰራናቸው ስራዎች ፣ በነዋሪዎቻችን እንግዳ ተቀባይነት፣ሰላሟ የተረጋገጠ ከተማ በመሆኗ እና የተለያዩ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች ለማካሄድ ምቹ ከተማ መሆን በመቻሏ “የአፍሪካ የጤና ሉዓላዊነት እና ደህንነትን ማላቅ/...to advance Africa’s health soverignity and security agenda./ በሚል 5ኛውን ዓለምዓቀፍ የህብረተሰብ ጤና ኮንፈረንስ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ዝግጅቶች በስፋት በጋራ በመከናወን ላይ ነው፡፡

5ኛውን ዓለምዓቀፍ የህብረተሰብ ጤና ኮንፈረንስ የሃገራት መሪዎች ፣ሚኒስትሮች ፣የህብረተሰብ ጤና መሪዎች፣ፖሊሲ አውጭዎች ፣ተመራማሪዎች እና ባለድርሻ አካላትን የሚሳተፉበት ትልቅ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ነው ።

ፊጣሪ ኢትዮጵያና ህዝቦቿን ይባርክ!

Today, I held a highly productive discussion with Minister of Health Dr. Mekdes Daba and the Director General of the Africa CDC, Dr. Jean Kaseya, regarding the selection of our city, Addis Ababa, to host the 5th International Conference on Public Health in Africa (CPHIA), which will take place next November. We also discussed key areas of collaboration to jointly organize the conference.

In recent years, Addis Ababa has become an increasingly attractive destination for major international gatherings, thanks to the significant infrastructure developments undertaken across the city ,the hospitality of our residents, being secured city and its growing capacity to successfully host global events. In this context, extensive preparations are being carried out in collaboration with partners to organize the 5th International Conference on Public Health, under the theme:
“Advancing Africa’s Health Sovereignty and Security Agenda.”
The conference will bring together Heads of State, ministers, public health leaders, policymakers, researchers, and other stakeholders and partners.
May God bless Ethiopia and its people.
Mayor Adanech Abiebie- አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication የቱሪዝም ሚኒስቴር-ኢትዮጵያ Ministry of Tourism-Ethiopia Mayor Office of Addis Ababa Ministry of Health,Ethiopia

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከተባባሪ የጤና ተቋማት ጋር በመሆን ለሰራተኞቹ የቅድመ ካንሰር ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ!አዲስ አበባ — የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከኢትዮጵያ የሄማቶሎ...
09/06/2026

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከተባባሪ የጤና ተቋማት ጋር በመሆን ለሰራተኞቹ የቅድመ ካንሰር ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ!

አዲስ አበባ — የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከኢትዮጵያ የሄማቶሎጂ እና ኦንኮሎጂ ማህበር (ESHO)፤ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ሆፕ ኦንኮሎጂ (Hope Oncology) ጋር በመተባበር፣ ለተቋሙ ሰራተኞች ሰፊ የካንሰር ግንዛቤ ማስጨበጫ እና የጡት ካንሰር ቅድመ ምርመራ መርሃ-ግብር አካሄዷል። በዚሁ መርሃ-ግብር መሰረት ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ከተባባሪ ተቋማቱ የተውጣጡ ከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች በቅድመ ካንሰር ዙሪያ ለተቋሙ ሰራተኞች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ይህ መድረክ በዋናነት ትኩረቱን ያደረገው በካንሰር መከላከያ መንገዶች፣ በሽታውን ሊያስከትሉ በሚችሉ ተጋላጭነቶች፣ በቅድመ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች እና በሽታውን በጊዜ የመለየት ወሳኝነት ዙሪያ ላይ ነበር። ከግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ማጠናቀቂያ በኋላም ለተቋሙ ሴት ሰራተኞች በሙሉ የጡት ካንሰር ምርመራ ጨምሮ ሰፊ የቅድመ ካንሰር ምርመራ ተደርጓል።
-----////----
Adwa Victory Memorial, in Collaboration with Healthcare Partners, Conducts Pre-Cancer Screening and Awareness Session for Staff!

Addis Ababa — The Adwa Victory Memorial, in collaboration with the Ethiopian Society of Hematology and Oncology (ESHO), Black Lion Specialized Hospital, and Hope Oncology, has conducted a comprehensive cancer awareness session and breast cancer screening program for its staff. During the program, senior medical professionals drawn from Black Lion Specialized Hospital and the partnering institutions provided extensive briefings to the staff.

The session primarily focused on cancer prevention methods, potential risk factors, early warning signs, and the critical importance of early detection. Following the conclusion of the awareness forum, comprehensive pre-cancer screening services, including specialized breast cancer screenings, were provided to all female staff members of the institution.

(ESHO)
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa Ministry of Health,Ethiopia Hope Oncology
የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

የዩናይትድ ኤሽኮል አካዳሚ ተማሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙአዲስ አበባ - የዩናይትድ ኤሽኮል አካዳሚ ተማሪዎች የፅናት ተምሳሌት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ...
08/06/2026

የዩናይትድ ኤሽኮል አካዳሚ ተማሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ - የዩናይትድ ኤሽኮል አካዳሚ ተማሪዎች የፅናት ተምሳሌት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ 180 የሚሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች እና ዘጠኝ መምህራን የተሳተፉ ሲሆን፤ በመታሰቢያው የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችን ተዘዋውረው እየተመለከቱ ሰፊ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡ ጉብኝቱ ስለ ታሪካቸው እና ስለአባቶቻቸው ጀግንነት ሰፊ ግንዛቤን ያገኙበት ሆኗል፡፡
---///---
Students from United Eshcol Academy Visit the Adwa Victory Memorial

ADDIS ABABA - Students from United Eshcol Academy visited the Adwa Victory Memorial, a powerful symbol of resilience. The educational tour included 180 primary school students and nine teachers, who were given a detailed guided briefing as they explored the historic artifacts housed within the memorial. The visit provided the students with an enriching opportunity to gain a comprehensive understanding of their history and the extraordinary heroism of their forefathers.

#ዓድዋ #ኢትዮጵያ #የዓድዋድልመታሰቢያ #አድዋ #አዲስአበባ
አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Adanech Abiebie- አዳነች አቤቤ Addis Ababa Education Bureau

የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

ሳምንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ!ያለፈው ሳምንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የተለያዩ ጉብኝቶችን ያስተናገደበት እንዲሁም መታሰቢያው ልዩ ልዩ ታላላቅ ሁነቶችን ለማስተናገድ ምቹ እና ተመራጭ ስፈራ መሆ...
08/06/2026

ሳምንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ!

ያለፈው ሳምንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የተለያዩ ጉብኝቶችን ያስተናገደበት እንዲሁም መታሰቢያው ልዩ ልዩ ታላላቅ ሁነቶችን ለማስተናገድ ምቹ እና ተመራጭ ስፈራ መሆኑን ዳግም ያሳየበት ሳምንት ነበር፡፡

📌የሳምንቱ ዋና ዋና ኩነቶች፦

⚽ የቀድሞ ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ኮከቡ ጉብኝት፡ የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ኢማኑኤል ኢቦዬን ጨምሮ የክለቡ ደጋፊዎች እና የAFTV ሚድያ የመላው ጥቁር ህዝብ ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን የጎበኙ ሲሆን፤ በመታሰቢያው የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችንና ድሉን የሚዘክሩ የጥበብ ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡

📖 የተተኪው ትውልድ ጉብኝት፡ የኪድስ ኒው ፍላወር ትምህርት ቤት 120 የሚሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች መታሰቢያውን የጎበኙ ሲሆን፤ በመፃህፍት ካነበቡት በተጨማሪ ስለ ታላቁ የዓድዋ ድል ታሪክ በአካል በመገኘት ስለ ጀግኖች አባቶቻቸው ተጋድሎና በወቅቱ ስለነበሩ ጀግኖች እናቶቻቸው አስተዋፅኦ ተጨማሪ ግንዛቤን ያገኙበት ጉብኝት ነበር፡፡

🩰 5ተኛ ዓመት የምስረታ በዓል፡ ከ3 ዓመት እስከ 18 ዓመት እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ልጆችን በተለያዩ አይነት የዳንስ ዘርፎች፣ በሙዚቃ፣ በቴኳንዶ እና ጂምናስቲክስ የሚያሰለጥነው ቢዮንድ ዳንስ ስቱዲዮ፤ 5ኛ ዓመት የሰልጣኞች ምረቃ ትዕይንት ማሳያ መድረኩን በበርካታ ዝግጅቶች በመታሰቢያው አካሂዷል፡፡

💡 ታሪክን ከሳይንስ ያጣመረ ጉብኝት፡ የፋልከን አካዳሚ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች መታሰቢያውን የጎበኙ ሲሆን፤ በጉብኝቱም በመታሰቢያው የሚገኘውን እና የሃገራችን የርቀት መለኪያ ስሌት መነሻ የሆነውን ኪሎ ሜትር ዜሮ ዜሮ ተመልክተዋል፡፡ በዚህም ታሪክን ብቻም ሳይሆን ማናቸውም የሃገሪቱ አቅጣጫኛ ርቀት እንዴት እንደሚለካ ግንዛቤ አጊንተዋል፡፡
---///---
The Week at the Adwa Victory Memorial!

The past week at the Adwa Victory Memorial was marked by a diverse range of visits, once again proving that the memorial is a premier and versatile venue for hosting major landmark events.

📌 Key highlights of the Week:

⚽ A Visit from Former Global Football Legend: Former Arsenal player Emmanuel Eboué, along with Arsenal fans and the renowned AFTV media team, visited the Adwa Victory Memorial, a symbol of pride for all Black people. During their tour, the delegation explored the historic artifacts and artistic masterpieces commemorating the iconic victory.

📖 The Next Generation visit: A total of 120 primary school students and teachers from Kids New Flower School embarked on an educational tour. The visit allowed students to look beyond their textbooks and experience history firsthand, gaining deep insights into the heroic struggles of their forefathers and the monumental contributions of their brave foremothers.

🩰 5th Anniversary Celebration: Beyond Dance Studio, an institution that trains children and youth aged 3 to 18 in various dance styles, music, Taekwondo, and gymnastics, successfully hosted its 5th-year student graduation showcase. The anniversary was celebrated with a wide array of energetic performances at the memorial's event venue.

💡 The tour which blends History with Science: High-achieving students from Falcon Academy visited the memorial for a unique learning experience. During their tour, they explored Kilometer Zero Zero, the official starting point for Ethiopia’s national distance measurement system. This provided the students with practical insights into how geographic distances across the country are calculated.

#ዓድዋ #የዓድዋድል #ኢትዮጵያ #የዓድዋድልመታሰቢያ #አዲስአበባ #አድዋ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa

የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ኢማኑኤል ኢቦዬን ጨምሮ የክለቡ ደጋፊዎች እና የAFTV ሚድያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ያደረጉት ጉብኝት የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City...
06/06/2026

የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ኢማኑኤል ኢቦዬን ጨምሮ የክለቡ ደጋፊዎች እና የAFTV ሚድያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ያደረጉት ጉብኝት
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa Adanech Abiebie- አዳነች አቤቤ Addis Ababa Tourism Commission የቱሪዝም ሚኒስቴር-ኢትዮጵያ Ministry of Tourism-Ethiopia

06/06/2026
ቢዮንድ ዳንስ ስቱዲዮ 5ተኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እያከበረ ነው፡፡ ከ3 ዓመት እስከ 18 ዓመት እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ልጆችን በተለያዩ አይነት የዳንስ ዘርፎች፣ በሙ...
06/06/2026

ቢዮንድ ዳንስ ስቱዲዮ 5ተኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እያከበረ ነው፡፡
ከ3 ዓመት እስከ 18 ዓመት እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ልጆችን በተለያዩ አይነት የዳንስ ዘርፎች፣ በሙዚቃ፣ በቴኳንዶ እና ጂምናስቲክስ የሚያሰለጥነው ቢዮንድ ዳንስ ስቱዲዮ፤ 5ኛ ዓመት የሰልጣኞች ምረቃ ትዕይንት ማሳያ መድረኩን በበርካታ ዝግጅቶች በመታሰቢያው እያካሄደ ይገኛል፡፡

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከታሪክ መዘክርነቱ ባሻገር የተለያዩ የኪነ-ጥበብ፣ የፈጠራና የስፖርት እንዲሁም ልዩ ልዩ ታላላቅ ሁነቶችን ለማስተናገድ ምቹ እና ተመራጭ ስፈራ መሆኑ ቀጥሏል፡፡

---///---

Beyond Dance Studio Celebrates its 5th Anniversary at the Adwa Victory Memorial. Beyond Dance Studio is currently celebrating its 5th anniversary at the Adwa Victory Memorial. The studio, which trains children and youth aged 3 to 18 in various dance styles, music, Taekwondo, and gymnastics, is hosting its 5th student graduation showcase featuring a wide array of vibrant performances at the memorial.

Beyond its role as a historical museum, the Adwa Victory Memorial continues to prove itself as a versatile, highly suitable, and preferred venue for hosting diverse art, creative, sports, and other major landmark events.

#ዓድዋ #ኢትዮጵያ #የዓድዋድልመታሰቢያ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication

የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
You Tube: https://www.youtube.com/
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙአዲስ አበባ - ዛሬ የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ ከ1ኛ እስ...
05/06/2026

የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ - ዛሬ የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ 54 የሚሆኑ ተማሪዎችን እና መምህራንን ያሳተፈ ሲሆን፤ ሁለት ዓላማዎችን ያነገበ ጉብኝት እንደሆነ መምህራኑ ገልፀዋል፡፡

ተማሪዎቹን ለማበረታታት በትምህርት ቤቱ የተመቻቸው ይህ ጉብኝት፤ ተማሪዎች ስለ ሀገራቸው ታሪክና ስለ አባቶቻቸው ጀግንነት ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግ አንዱ ዓላማው ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የሃገራችን የርቀት መለኪያ ስሌት መነሻ የሚገኘው እዚሁ የዓድዋ ድል መታሰቢያ መሆኑን በዓይናቸው እንዲመለከቱ ማስቻል መሆኑን መምህራኑ ገልፀዋል፡፡ በጉብኝቱም ተማሪዎቹ፤ ከዚህ ኪሎ ሜትር ዜሮ ዜሮ መነሻ ተነስተን ወደ ማናቸውም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች የሚለኩ የርቀት ስሌቶች እንዴት እንደሚሰሉ በተግባር ግንዛቤ ያገኙበት ልዩ አጋጣሚ ሆኗል፡፡
- - - /// - - -
Students from Falcon Academy Visit the Adwa Victory Memorial

ADDIS ABABA — Today, students from Falcon Academy visited the Adwa Victory Memorial, a symbol of pride for all Black people. The tour included 54 high-achieving students from grades 1 to 4, along with their teachers. According to the educators, the excursion was organized with a dual purpose in mind.

Arranged by the school as a reward to encourage the high-performing students, the tour's first objective was to enrich the students' understanding of their national history and the heroism of their forefathers. The second objective was to allow them to see firsthand the historical starting point for the nation's distance measurement system, which is located right at the Adwa Victory Memorial. During the visit, the students had a unique opportunity to gain practical insights into how distance calculations to any part of the country are determined, using this very site as Kilometer Zero Zero.

#ዓድዋ #የዓድዋድልመታሰቢያ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Addis Ababa Education Bureau

የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
You Tube: https://www.youtube.com/
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

05/06/2026

Address

Piassa In Front Of Arada Building
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30
Saturday 08:30 - 17:30
Sunday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category