Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ

Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ The Adwa Victory Memorial commemorates the historic Battle of Adwa, which took place on March 1, 1896.

Adwa Victory Memorial is a testament to the indomitable spirit and valor that shaped one of the most significant moments in African history – the Battle of Adwa. The Adwa Victory Memorial pays homage to the heroes who made the ultimate sacrifice and those whose valorous deeds ensured Ethiopia's triumph. Through immersive exhibits, poignant artifacts, and evocative displays, visitors are transported back in time to experience the intensity and significance of the battle. From the stirring speeches of Emperor Menelik II to the tales of bravery recounted by the warriors, every aspect of the memorial is designed to honor and celebrate the legacy of those who fought for freedom and dignity.

ሳምንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ!ባለፈው ሳምንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሃገር አቀፍ መድረኮች፣ ባህላዊ ኩነቶች  እንዲሁም የውይይት መድረኮች የተከናወኑበት ልዩ ሳምንት ነበር፡፡የሳምንቱ ዋና ዋና...
14/09/2026

ሳምንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ!
ባለፈው ሳምንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሃገር አቀፍ መድረኮች፣ ባህላዊ ኩነቶች እንዲሁም የውይይት መድረኮች የተከናወኑበት ልዩ ሳምንት ነበር፡፡
የሳምንቱ ዋና ዋና ኩነቶች፦
• «የጽናት ቀን» በዓድዋ ድል መታሰቢያ፦ የአዲሱ ዓመት መሸጋገሪያ «የጽናት ቀን» በሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር እና በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በመታሰቢያው በድምቀት ተከብሯል። በስነ-ስርዓቱ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የጸጥታና ደህንነት ተቋማት አመራሮች ተገኝተዋል።
• ህብር የማርሻል አርት ፌስቲቫል፦ «የህብር ቀን»ን በማስመልከት «ህብር የማርሻል አርት ፌስቲቫል» በሚል መሪ ቃል ከ50 ሺህ በላይ የማርሻል አርት ቤተሰቦች የተሳተፉበት ታላቅ ፌስቲቫል በዓድዋ ፕላዛ ተካሂዷል። በዕለቱ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘውዱ ከበደ፣ በዓሉ ህብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በሚያጠናክሩ የጋራ እሴቶች ላይ በማተኮር መከበሩን ገልጸዋል።
• የህብር ቀን ባህላዊ ኩነቶች፦ ወደ አዲስ ዓመት መሸጋገርን የሚያበስሩ ውብ እና ህብራዊ ባህሎቻችን የሆኑት የአበባአየሽ ወይ፣ የአሸንዳ፣ ጎቤ፣ ሽኖዬ እና ሻደይ ጭፈራዎች በታሪካዊው ዓድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተከብረዋል።
--------//////-----
This Week at the Adwa Victory Memorial!
Over the past week, the Adwa Victory Memorial hosted a series of notable national forums, cultural events, panel discussions, and graduation ceremonies.
Key Highlights of the Week:
• "Day of Resilience" Celebrated at the Memorial: As part of the Ethiopian New Year transition, the "Day of Resilience" was colorfully celebrated at the Memorial. The event was jointly organized by the FDRE Defense Forces, Ethiopian Federal Police, National Intelligence and Security Service, Information Network Security Administration, and the Ethiopian Artificial Intelligence Institute. High-ranking federal and regional officials, including FDRE House of Federation Speaker Honorable Agegnehu Teshager, alongside leadership and members of security agencies, were in attendance.
• Unity Martial Arts Festival: Marking "Unity Day," the grand "Unity Martial Arts Festival" took place at Adwa Plaza, gathering over 50,000 martial arts enthusiasts. Speaking at the event, Deputy Head of the Addis Ababa City Communication Bureau, Mr. Zewdu Kebede, highlighted that the celebration focused on shared national values that reinforce multinational unity.
• Unity Day Cultural Events: Celebrating the transition into the New Year, vibrant traditional performances, including Abeba Ayesh Wey, Ashenda, Gobe, Shinoye, and Shadey, were colorfully showcased at the historic Adwa Victory Memorial.

የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa Addis Ababa Education Bureau
የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

13/09/2026

#ፋና #ኢትዮጵያ

11/09/2026
10/09/2026

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ልዩ ዝግጅት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት

09/09/2026
አዲስ ዓመትን የሚያበስሩት የአሸንዳ፣ ሻደይ፣ ሶለል፣ ጎቤና ሽኖዬ በዓላት አከባበር በዓድዋ ድል መታሰቢያ (በምስል)፡               የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ab...
09/09/2026

አዲስ ዓመትን የሚያበስሩት የአሸንዳ፣ ሻደይ፣ ሶለል፣ ጎቤና ሽኖዬ በዓላት አከባበር በዓድዋ ድል መታሰቢያ (በምስል)፡

የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa

«ህብር የማርሻል አርት ፌስቲቫል» በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!አዲስ አበባ - ጳጉሜን 4 የህብር ቀንን በማስመልከት ከ50 ሺህ በላይ የማርሻል አርት ቤተሰቦች የተሳተፉበት ታላቅ ፌስቲቫል ...
09/09/2026

«ህብር የማርሻል አርት ፌስቲቫል» በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!

አዲስ አበባ - ጳጉሜን 4 የህብር ቀንን በማስመልከት ከ50 ሺህ በላይ የማርሻል አርት ቤተሰቦች የተሳተፉበት ታላቅ ፌስቲቫል የአንድነት ተምሳሌት በሆነው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዓድዋ ፕላዛ 2 ተካሂዷል፡፡

«ህብር የማርሻል አርት ፌስቲቫል» በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ፌስቲቫል ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘውዱ ከበደ እንደገለጹት፤ የህብር ቀንን ስናከብር ዘር፣ ሃይማኖት፣ ቀለም እና ቋንቋ ሳይለያየን ህብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በሚያጠናክሩና የጋራ በሚያደርጉን የውል ትርክቶች ላይ በማተኮር ነው ብለዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ትርፉ በበኩላቸው፤ የህብር ቀን ዋና እሴት የሆነውን ህብረ ብሔራዊ አብሮነትና ስነ-ምግባር በመዲናዋ ስፖርት እድገት ውስጥ ማንጸባረቅ መቻሉን ገልጸዋል።
---------------------------------------------------------
"Hibr Martial Arts Festival" Hosted at the Adwa Victory Memorial!

ADDIS ABABA - In celebration of Pagumen 4 ("Hibr / Diversity Day"), a grand martial arts festival featuring over 50,000 practitioners and enthusiasts was hosted at the historic Adwa Victory Memorial's Plaza 2, a landmark symbol of national unity.

Speaking at the event, Deputy Head of the Addis Ababa City Communication Bureau, Mr. Zewdu Kebede, emphasized that celebrating "Hibr Day" focuses on strengthening multinational unity through shared narratives that transcend differences in race, religion, color, and language.

Deputy Head of the Addis Ababa City Youth and Sports Bureau, Mr. Dawit Tirfu, added that the core values of "Hibr Day", multinational togetherness and strong discipline are actively reflected in the growing sports movement across the capital.

#ጳጉሜን የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication Mayor Office of Addis Ababa አዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ Addis Ababa Youth and Sport Bureau .
የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን ይጎበኙ!
Facebook: https://web.facebook.com/adwavictorymemorial
TikTok : - https://www.tiktok.com/
LinkedIn https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
Instagram : https://www.instagram.com/adwavictorymemorial_official

Address

Piassa In Front Of Arada Building
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30
Saturday 08:30 - 17:30
Sunday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category